1
ይህ የተጀመረው ቤተክርስቲያን ህንፃ እንድያልቅ ና ጌታ በክርስቶስ አንድ እንዳደረገን ሁላችንም በፍቅር ና በመታዘዝ እንድንሰራ በፀሎት እንድታግዙን።
2
ከመቸውም በላይ ህንፃዉ የደረሰበትን ለዝህ ደረጃ ገንዘብ ትልቁን ድርሻ ይወስዳል ከጌታ አምላክ እርዳታ ቀጥሎ እርሱ ነውና። ስለዝህ ዛሬ በብራችንን በወርቃችንን እንስራ።
3
ህንፃ መስራት ከተጀመረ ግዜ ጀምሮ እስከ አሁን ስታግዙ ነበር ይህ ትብብራችሁ እንዳይለን።
4
ይህ ህንፃ እስከ አሁን አላለቀም ከመቼውም በላይ የምሻለውን ሀሳብ አምጡ ተባብረን በውይይት በአንድነት ተስማምተን አንድ ላይ እንሰራለን።
ይህ ድረፅ(website) በዋናነት የገብ ማሰባሰቢያ ለማሳደግ ሁሉ የቤተክርስቲያን አባላት በንቃት እንድተባበሩ በማንቃት ና ቸርች አባላት ያለሆኑ የበረከቱ ተካፋይ እንድሆኑ ነው።
Harancho sokka
ይህ ቤተክርስቲያን ህንፃ ከተጀመረ ጀምሮ በሁሉ ነገር ስትረዱ የነበራችሁን ጌታ አብዝቶ ይባርካችሁ ። እናንተ ባትኖሩ ይህ ህንፃ እንድህ አናይም ነበር ነገር ግን እግዚአብሔር እናንተን ሰቶን እዝህ ደርሰናል አሁን ድጋፋችሁ አይለየን ።
ቤተክርስቲያን ሽማግሌ
ሀምሳ ቶና((Hamasale Tona)